Vacancy

Vacancy Announcement 1

Deadline for Application: 

Tuesday, 2014, September 2

Field of Activity: 

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩነቨርሲቲ ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ  ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

                                                                                        የአካዳሚክ ቅጥር

No.

Position

         Qualifications

 Work Experience                                                    

Required          No.                                    

1

Consultant

MA in Gender Studies,Social Work,Psychology,Development Studies or other relevant Social Science Discipline.(First Degree with CGPA 2.75 and above)

 At least two years of experience in Conducting Training and Research on Gender and Development .Teaching experience will also be considered.

 

01 /One/

 

 

                                                                                   የአስተዳደር ቅጥሮች

                                                         ተ.ቁ

የሥራ መደቡ

መጠሪያ

 ደረጃ

ደመወዝ

ተፈላጊ ችሎታ

ብዛት

1

የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ መሠረተ ልማትና አገልግሎት ቡድን መሪ

IX

6293.00

በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪና 7 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በኮምፒዩተር ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 5 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

2

የኢንፎርሜሽን  ቴክኖሎጂ አፕሊኬሽን ልማትና አስተዳደር ቡድን መሪ

IX

6293.00

በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪና 7 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በኮምፒዩተር ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 5 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

3

ከፍተኛ የጥገና ቴክኒሽያን

VII

4921.00

በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪና 5 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 4 ዓመት የሥራ ልምድ

ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በኮምፒዩተር ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪና 4 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 3 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

4

ከፍተኛ የአፕሊኬሽን ልማትና አስተዳደር ባለሙያ

VII

4921.00

በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪና 5 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 4 ዓመት የሥራ ልምድ

ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በኮምፒዩተር ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪና 4 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 3 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

02

5

ከፍተኛ የማህበረሰብ ሬዲዮ ቴክኒክ  ባለሙያ II

ፕሳ-8

3817.00

በኤሌክትሮኒክስ/ በኢንፎርሜሽ ቴክኖሎጂ /በኮምፒዩተር ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪና 9 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 7 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

6

የስነ-ጽሑፍ ኤክስፐርት

ፕሳ-7

3348.00

በእንግሊዘኛ ቋንቋ/ በጆርናሊዝም/ በኮሙኒኬሽን/ በሥነ-ፅሑፍ የባችለር ዲግሪና 8 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

7

ሪፖርተር

ፕሳ-6

2934.00

በአማርኛ/ በእንግሊዘኛ ቋንቋ ወይም በሥነ-ጽሑፍ/ በጆርናሊዝምና ኮሙኒኬሽን/ በፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት የመጀመሪያ ዲግሪና 7 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 5 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

02

8

ከፍተኛ የፋይናንስና ፕሮሞሽን አስተዳዳር ባለሙያ II

ፕሳ-8

3817.00

በአካዉንቲንግ /በፐብሊክ ፋይናንስ /በማርኬቲንግ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪና 9 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 7 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

9

የጠቅላላ ሒሳብ ባለሙያ

ፕሳ-7/2

3656.00

በአካዉንቲንግ/ በፐብሊክ ፋይናንስ የመጀመሪያ ዲግሪና 8 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

10

የፕሮጀክት ሒሳብ ባለሙያ

ፕሳ-6/3

3348.00

በአካዉንቲንግ/ በፐብሊክ ፋይናንስ የመጀመሪያ ዲግሪና 7 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 5 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

11

የበጀት ክትትልና የክፍያዎች ሰነድ አዘጋጅ ባለሙያ

ፕሳ-6/2

3202.00

በአካዉንቲንግ/ በፐብሊክ ፋይናንስ የመጀመሪያ ዲግሪና 7 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የማስተርስ ዲግሪና 5 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

12

የምድረ ግቢ ህንጻዎች ቤቶች አስተዳደር ቡድን መሪ

ፕሳ-5

2570.00

በፐብሊክ ማነጅመንት / በልማት አስተዳደር/በአጠቃላይ ማነጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

13

የደመወዝና ተያያዥነት ያላቸዉ ክፍያዎች ሒሳብ ባለሙያ

ጽሂ-10/5

2151.00

በአካዉንቲንግ/ በፐብሊክ ፋይናንሺያል ማኔጅመንት የቴክኒክና ሙያ ት/ቤት ዲፕሎማና 8 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም  የኮሌጅ ዲፕሎማና 6 ዓመት የሥራ ልምድ  ያለዉ/ያላት/፡፡

01

14

የገቢ ሰነድ ዝግጅት ፣ምዝገባና ክትትል ሠራተኛ

ጽሂ-10/2

1881.00

በአካዉንቲንግ/ በፐብሊክ ፋይናንስ/ በማኔጅመንት የቴክኒክና ሙያ ት/ቤት ዲፕሎማና 8 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም  የኮሌጅ ዲፕሎማና 6 ዓመት የሥራ ልምድ  ያለዉ/ያላት/፡፡

01

15

የአካዳሚክ ጉዳዮች ተከታታይ ባለሙያ

ፕሳ-5

2570.00

በአጠቃላይ ማኔጅመንት /በፐብሊክ ማኔጅመንት/በዴቬሎፕመንት ማኔጅመንት የባችለር ዲግሪና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ /ያላት/፡፡

01

16

ረዳት የሰዉ ሀብት ባለሙያ I

ፕሳ-2

1719.00

በአጠቃላይ ማኔጅመንት /በፐብሊክ ማኔጅመንት/በዴቬሎፕመንት ማኔጅመንት የባችለር ዲግሪና 2 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ /ያላት/፡፡

01

17

ጀማሪ የሒሳብ ባለሙያ

ፕሳ-1

1499.00

በአካዉንቲንግ/ በፐብሊክ ፋይናንስ የመጀመሪያ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ ፡፡

03

18

ካሜራ ማን

መፕ-8/3

1719.00

በቀለም ትምህርት 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀና 10 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም በቪዲዮግራፊ ሙያ የቴክኒክና ሙያ ት/ቤት ዲፕሎማና 6 ዓመት የስራ ልምድ ወይም

በቪዲዮግራፊ ሙያ የኮሌጅ ዲፕሎማና 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

19

ዳታ ኢንኮደር

ጽሂ-9

1499.0

በኮምፒዩተር ሰይንስ/ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የቴክኒክና ሙያ ት/ቤት ዲፕሎማና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የኮሌጅ ዲፕሎማና 4 ዓመት የሥራ ልምድያለዉ/ያላት/፡፡

01

20

ኦፊስ አሲስታንት

/ሴክሬታሪ/

ጽሂ-9

1499.00

በሴክሬታሪያል ሳይንስ ወይም በቢሮ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ ት/ቤት ዲፕሎማና 6 ዓመት የስራ ልምድ

ወይም                       

 የኮሌጅ ዲፕሎማና 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

03

21

ዋና በያጅ

መፕ-8

1499.00

በጄኔራል መካኒክስ/ በአዉቶ መካኒክስ /በሜታል ቴክኖሎጂ የቴክኒክና ሙያ ት/ቤት ዲፕሎማና 6 ዓመት የስራ ልምድ

ወይም በትምህርት መስኮቹ የኮሌጅ ዲፕሎማና 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

22

ሾፌር VI/ የሰርቪስ መኪና ሾፌር/

እጥ-9

1499.00

በቀለም ትምህርት የ4ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ፣5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድና 2 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም የ4ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድና 6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለዉ/ያላት/፡፡

01

ማሳሰቢያ፡-

  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
  • የቴክኒክና ሙያ የደረጃ / Level / ተመራቂዎች የብቃት ማረጋገጫ /COC / ሴርትፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ለአካዳሚክ ቅጥር ደመወዝ በዩኒቨርሲቲዉ የደመወዝ ስኬል መሠረት ይሆናል፡፡

 

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጠበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የሥራ ቀናት ዉስጥ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማስረጃችሁን በመያዝ` ከመገናኛ ወደ ሲ ኤም ሲ በሚወስደዉ መንገድ ባለዉ በዩኒቨርሲቲዉ ዋናዉ ግቢ በሚገኘዉ የሰዉ ሀብት አስተዳደር መምሪያ ቢሮ ቁጥር 123 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታዉቃለን፡፡ 

                                                                                                             የሰዉ ሀብት አስተዳደር መምሪያ

                                                                                                        የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ

                                                                                                       ስልክ ቁጥር 0116462347 / ፖ.ሳ.ቁ 5648       

 

Unit: 

Human Resource Management and Development Directorate

Newsletter

Don't want to miss our interesting news and updates! Make sure to join our newsletter list.

Contact us

Please do not hesitate to contact us:

  • MO to TH: 8:15 - 12:15 / 1:30 pm - 5:15 pm
  • FR: 8:15 - 11:30 / 1:30 pm - 5:15 pm
  • Hot line: +251-116-46-30-15
  • Student Registrar: +251-118-33-31-93 / 94
  • International and Public Relations Directorate:

  • Phone: +251-116-46-28-87

PoBox: 5648

Connect with us

We're on Social Networks. Follow us & get in touch.