Vacancy Announcement 2
Deadline for Application:
Friday, 2014, September 5
Field of Activity:
ለሴት አመልካቾች የወጣ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በሚከተሉት የትምህርት መስኮች ሴት አመልካቾችን አወዳድሮ በድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች በመምህርነትና በአማካሪነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- በልማት ኢኮኖሚክስ፣ በፋይናንስ፣ በግዥ፣ በንብረት፣ በታክስና ጉምሩክ አሰተዳደር
- በፖሊሲ ጥናት፣ በአመራርና በሕዝብ አስተዳደር
- በከተማ ፕላን፣ በከተማ ምህንድስና፣ በአካባቢ ጥናትና በመሬት አስተዳደር እና በተዛማጅ መስኮች
ፒ ኤች ዲ ወይም ማስትሬት ዲግሪ ያላችሁ ሴት አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከተነገረበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አሥር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ዉስጥ ከመገናኛ ወደ ሲ ኤም ሲ በሚወሰደዉ መንገድ ባለዉ የዩኒቨርሲቲዉ ዋናዉ ግቢ የሰዉ ሀብት አስተዳደር መምሪያ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን፣
የመመረቂያ ነጥብ መስፈርት፡-
- የማስተርስ ዲግሪ የመመረቂያ ነጥብ 3.25 እና ከዚያ በላይ ሆኖ የምርምር የሥራ ዉጤታቸዉ በጣም ጥሩና ከዚያ በላይ
- የመጀመሪያ ዲግሪ የመመረቂያ ነጥብ 2.75 እና ከዚያ በላይ
ለበለጠ መረጃ የዩኒቨርሲቲዉን ድኅረ ገፅ www.ecsu.edu.et ይመልከቱ
ወይም
በስልክ ቁጥር 0116-46-23-47 ወይም 0116-46-30-15 የዉስጥ መስመር 310/311 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ፡፡
Unit:
Human Resource Management and Development Directorate