Vacancy

Vacancy

Deadline for Application: 

Friday, 2017, July 21

Field of Activity: 

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ለፕሮጀክት ስራ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ

የሥራ መደቡ መጠሪያ

ደረጃ

ደመወዝ

ተፈላጊ ችሎታ

 

1

አካውንታንት

 

በስምምነት

በአካውንቲንግ፤በአካውንቲንግና ፋይናንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ማስተርስ ዲግሪ 5/3  ዓመት የኮምፒዩተር ዕውቀት ያለው/ያላት

2/ሁለት

2

ከፍተኛ አካውንታንት I

 

በስምምነት

በአካውንቲንግ፤በአካውንቲንግና ፋይናንስ

የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ማስተርስ ዲግሪ 8/6  ዓመት

የኮምፒዩተር ዕውቀት ያለው/ያላት

1/አንድ/

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

  • የትምህርት ዝግጅት እና የስራ ልምድ በሚጠይቁት ሙያዎች ቀጥታ አግባብ ያለው ሊሆን ይገባል
  • በተመጣጣኝ ዋጋ ለሰራተኞች የካፍቴሪያ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
  • በስራ መግቢያና መውጫ ሰዓት የሰርቪስ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
  • አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ዉስጥ ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማስረጃችሁን በመያዝ ከመገናኛ ወደ ሲ ኤም ሲ በሚወስደዉ መንገድ ባለዉ በዩኒቨርሲቲዉ ዋናዉ ግቢ በሚገኘዉ የሰዉ ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 112 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡     
  • በተጨማሪም በዩኒቨርሲቲው ዌብሳይት ላይ መመልከት ትችላላችሁ http://www.ecsu.edu.et/
  • የዩኒቨርሲቲዉ የስራ መግቢያና መውጫ ሰዓት

            ከሰኞ እስከ ሐሙስ ጠዋት 2፡15 – 6፡15

                           ከሰዓት  7፡15 – 11፡15

                     አርብ ጠዋት   2፡15 – 5፡45

                           ከሰዓት 7፡45 – 11፡15 

የሰዉ ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ

ስልክ ቁጥር 0116462347 ፖ.ሳ.ቁ 5648

Unit: 

Human Resource Management and Development Directorate

Newsletter

Don't want to miss our interesting news and updates! Make sure to join our newsletter list.

Connect with us

We're on Social Networks. Follow us & get in touch.

Contact us

Please do not hesitate to contact us:

  • MO to TH: 8:15 - 12:15 / 1:30 pm - 5:15 pm
  • FR: 8:15 - 11:30 / 1:30 pm - 5:15 pm
  • Hot line: +251-116-46-30-15
  • Student Registrar: +251-118-33-31-93 / 94
  • International and Public Relations Directorate:

  • Phone: +251-116-46-28-87

PoBox: 5648