-
በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በአካዳሚክ ሕንጻ የሚገኘዉ ኦሞ አዳራሽ በኢሲሰዩ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ፍቅሬ ደሳለኝ ግንቦት 26/2016 ዓ.ም የክብር እንግዳ ፕ/ር ነጻነት ወርቅነህ የጅማ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ትብብር ም/ፕሬዚዳንት ፣ የኢሲሰዩ ም/ፕሬዚዳንቶች ፣ ከተለያዩ ተቋማት የመጡ ተመራማሪዎች እና የዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብ አባላት በተገኙበት ተመረቀ
-
Ethiopian Civil Service University (ECSU) Research Affairs Directorate (RAD) held the 9th National Conference with the theme “Public Sector Transformation and Development” from June 3- 4, 2024