በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ በ2016 የበጀት አመት የላቀ ዉጤት ላመጡ የስራ ክፍሎች የእዉቅና እና ሽልማት ፕሮግራም ተደረገ፡፡ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም በተካሄደዉ ዓመታዊ የሰራተኞች ቀን ላይ በበጀት አመቱ በስራቸዉ ያሉ ሰራተኞችን በመምራት እና ጥሩ የስራ መንፈስ በመፍጠር ዉጤታማ የሆኑ ሶስት የስራ ክፍሎች የዋንጫ እና የገንዘብ ሽልማት ተበረከተላቸዉ፡፡
We're on Social Networks. Follow us & get in touch.
Please do not hesitate to contact us:
International and Public Relations Directorate:
PoBox: 5648